Quality Assessor For Manufacturing, Service Sector, Healthcare – Golden Way Trading PLC Vacancy Announcement; April 8 2024
.
.
Organization: Golden Way Trading PLC
Position: Quality Assessor For Manufacturing, Service Sector, Healthcare
Location: Addis Ababa
Employment: Full Time
Date of Announcement: April 7 2024
Deadline: May 8 2024
.
.
.
Job Requirement
.
• በተዛማጅ መስኮች ሁለተኛ ዲግሪና ከዚም በላይ
• የትርፍ ጊዜ ሰራተኛ
• እድሜ፡- ከ30-65
• ብዛት- 12
.
How To Apply
• ለማመልከት ስትመጡ አለባበስ፦ ለሴቶች፦ ስርአት ያለው የሴቶች አለባበስ ቀሚስና ጨርቅ ሱሪ
ለወንዶች፡- ሸሚዝ ፣ ክራቫት ፣ ጨርቅ ሱሪ በአጭር የተስተካከለ ፀጉርና በስርአት የተስተካከለ ፂም ግዴታ ነው፡፡
• ማሳሰቢያ፦ አመልካቾች የት/ት ማስረጃችሁን እና ተዛማጅ ማስረጃችሁን በሙሉ ከማመልከቻ ጋር የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ቢሮ በአካል በማቅረብ አመልክቱ፡፡
• ከላይ ተዘረዘረውን የአለባበስ ፣ የፀጉር መመሪያ ሳያሟሉና ዶክመንት ኮፒ ሳይዙ ለምዝገባ የሚመጡትን አንቀበልም፡፡
• ለዘርፉ ለማመልከት የሚመጡ አመልካቾች በቂ ተወዳዳሪ ካገኘን ከመጨረሻ ቀን ቀድመን መቀበል እንቆማለን፡፡
• የመመዝገቢያ ጊዜ:- ከ29/07/2016 ዓ.ም እስከ 30/08/2016 ዓ.ም ድረስ
• አድራሻ፦ ቦሌ መድሃኒያለም ኢድናሞል አካባቢ/ አለምነሽ ፕላዛ 10ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 1008
0966-72 70 70/0913-05 28 88
.
.
For more vacancy alerts like this Vacancy Announcement by Golden Way Trading PLC, join us on Telegram