Optometrist – Ethiopian Construction Works Corporation Vacancy Announcement

Optometrist – Ethiopian Construction Works Corporation Vacancy Announcement, December 20 2023

.

.

Organization: Ethiopian Construction Works Corporation

Position: Optometrist

Location: Addis Ababa

Employment: Contract

Deadline: December 25 2023

.

.

.

.

 

Job Requirements

 

• የሚፈለገው የትምህርት ደረጃ: ቢኤስሲ ድግሪ በኦፕቶሜትሪ

• ልዩ ሙያ ሥልጠና: የታደሰ የሙያ ፈቃድ ያለው/ያላት

• አግባብነት ያለው ሥራ ልምድ:2 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድ

● የደመወዝ ደረጃ: 9 መነሻ

የደመወዝ መጠን: 15,131.00

የቅጥር ሁኔታ: ለተወሰነ ጊዜ ቅጥር

ብዛት :1

የሥራ ቦታ: በኮርፖሬሽኑ መካከለኛ ክሊኒክ

.

 

How To Apply

.

ማሳሰቢያ፡-

• የሥራ ልምድ ከተጠየቀው ትምህርት ደረጃ በኋላ የተገኘ ብቻ ይሆናል፡፡

• አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ማለት በተጠቀሰው የሙያ መስመር አገልግሎት ሲሆን፣ የሚቀርበው የሥራ ልምድ ማስረጃ የስራ ግብር ስለመከፈሉ፣ ደመወዝና አገልግሎት ከመቼ እስከ መቼ እንደተሰጠ የሚገልጽ መሆን አለበት፡፡

ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፣

• አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 7 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ቅዳሜ ግማሽ ቀን ጨምሮ የትምህርትና ሥራ ልምድ ማስረጃዎችን ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን በመያዝ በኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት የሰው ሃብት አስተዳደር ቡድን ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

• አድራሻ፡

○ ጉርድ ሾላ ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ህንፃ ወይም ከበሻሌ ሆቴል ጀርባ 200 ሜትር ገባ

© ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0116676385/0118698910

 

.

 View On Source

.

 

For more vacancy alerts like this Vacancy Announcement by Ethiopian Construction Works Corporation,  join us on Telegram

 

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top