Ajora Gynecology & Obstetrics Specialty Clinic PLC Vacancy Announcements, February 15 2024
.
.
Organization: Ajora Gynecology & Obstetrics Specialty Clinic PLC
Location: Addis Ababa
Employment: Full Time
Date of Announcement: February 14 2024
Deadline: February 22, 2024
.
.
.
.
Positions:-
1. Position: Laboratory Technologist
Job Requirement
• የትምህርት ደረጃ:ቢ.ኤስ.ሲ ሜዲካል ላቦራቶሪ ቴክኖሎጂ
• የሥራ ልምድ:አምስት ዓመት እና ከእዛ በላይ
ብዛት: 5
.
2. Position: Clinical Nurse
Job Requirement
● የትምህርት ደረጃ:ቢ.ኤስ.ሲ በነርሲንግ
• የሥራ ልምድ:አምስት ዓመት እና ከእዛ በላይ
ብዛት: 5
How To Apply
ከላይ የተገለፀውትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃዎቻችሁን ኦርጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ባሉት 7/ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የተባበሩት አደባባይ ወደ ሰሚት በሚወስደው መንገድ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሰሚት ቅርንጫፍ ህንጻ ላይ በሚገኘው የሕክምና ማዕከላችን በግንባር በመቅረብ ማመልከት ይችላሉ፡፡፡
.
For more vacancy alerts like this Vacancy Announcement by Ajora Gynecology & Obstetrics Specialty Clinic PLC, join us on Telegram